ሥነ ጥበብ ለአዲስ አስፍሆተ ወንጌል ጎዳና

እ.ኤ.አ. ቅዳሜ ጥር 14 ቀን 2012 ዓ.ም. በሮማ ከቫቲካን ውጭ የአገረ ቫቲካን ግዛት ክልል በሚገኘው ጳጳሳዊ የላተራነንሰ መንበረ ጥበብ የሮማ ሰበካ ከባህል ጉዳይ ተንከባካቢ ጳጳሳዊ ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሥነ ጥበብ ለአዲስ አ ...»
|
ታህሳስ 26 ቀን 2004 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ ብርሃነየሱስ የ2004 ዓ.ም የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓል ምክንያት በማድረግ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ፡፡ በዛሬው ዕለት ከብዙኃን መገናኛ ለተወጣጡ ጋዜጠኞች ይህንኑ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ነው ፡፡
|
የብፁዕ አቡነ ብርሃነየሱስ ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የ2004 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን ያስተላለፉት መልእክት።
|
|

|
ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ.፦ “ኢፍትኃዊነት ጥላቻ እና ቀቢጸ ተስፋ ባለበት ሁሉ ሥፍራ ተስፋ አድርሱ”




ከትላንትና በስትያ ሮማ ፎሪ ለ ሙራ ክልል በሚገኘው የቅዱስ ጳውሎስ ባሲሊካ ቅዱስ አባታችን እ.ኤ.አ. ጥር 25 ቀን በሚከበረው ዓመታዊ የቅዱስ ጳውሎስ መለወጥ በዓል ምክንያት በመሩት ሁለተኛ ጸሎተ ሰርክ እና ባሰሙት ሥልጣናዊ አስተምህሮ አማካኝነት የክርስትያን አንድነት የጸሎት ሳምንት መጠናቀቁ የቅድስት መንበር መግለጫ አመለከተ። የ 2012 ዓ.ም. የክርስትያኖች አንድነት የጸሎት ሳምንት መሪ ቃል “ሁሉም በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ድል መሠረት ይለወጣሉ” የሚል መሆኑ የሚዘከር ሲሆን፣ “በክርስቶስ ኅብረት አማካኝነት የእርሱ በሆነው ተልእኮ ለመሳተፍ ተጠርተናል፣ ይኽ ማለትም ኢፍትኃዊነት ቀቢጸ ተስፋነት እና ጥላቻ በነገሠበት ሥፍራ ተስፋን ማ ...»

|
ቅድስት መንበርና የተባበሩት መንግሥታት የጸረ ወንጀል ውሳኔ




ዓለም አቀፍ የአሸባሪያን የገንዘብ ኃብት ወንጀል ለመዋጋት እ.ኤ.አ. በ 1999 ዓ.ም. በኔው ዮርክ የጸደቀው ውሳኔ፣ በ 2000 ዓ.ም. የተባበሩት መንግሥታት በኢጣሊያ ፓሌርሞ ከተማ የወንጀል ቡድኖች የገንዘብ ሃብት ዝውውር ለመግታት ያጸደቀው የውሳኔ ሰነድ ከሚያጠቃልላቸው አንዳንድ ውሳኔዎች ቅድስት መንበር ተቀባይነቱ በማረጋገጥ እንደምትከተለውና በቪየና እ.ኤ.አ. በ1988 ዓ.ም. የአደንዛዥ ዕጸዋት እና ሕገ ወጥ የሥነ አእምሮ ዕጸዋት ንግድ ለመቆጣጠር የተደነገገው የተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ እንዳጸደቀችው ትላትና የቅድስት መንበር የውጭ ግኑንኘት ጉዳይ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዶሚኒክ ማምብርት ገልጠዋል። በመላ ዓለም የወንጀል ቡድኖች በወንጀል ተግባር የ ...»

|
|





































|